
አገር አቀፍ የአማራ ወጣቶች ማኅበር (አወማ) ሪፎርም በመስራት አዳዲስ ስራ አስፈፃሚዎችን መምረጡን አስታወቀ
አገር አቀፍ የአማራ ወጣቶች ማኅበር (አወማ) ሪፎርም በመስራት አዳዲስ ስራ አስፈፃሚዎችን መምረጡን አስታወቀ ********ከአማራ ወጣቶች ማኅበር (አወማ)*********** የአማራ

እናት ፓርቲ፣ መኢአድ እና ኢሕአፓ በትብብር ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡
ንሥር ብሮድካስትጥር 1/2015 ታኅሣሥ 27 ቀን 2015 ዓ.ም በራስ ሆቴል፣ ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች የተውጣጡ እንግዶች በተገኙበት የተካሄደው የትብብር

አማራ ባንክ በባንኮች ታሪክ አዲስ ሪከርድ ሰበረ
ንሥር ብሮድካስትታህሳስ 21/2015 አማራ ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት ከ500 ሺህ በላይ ደንበኞችን በማፍራት 8 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞች አውሮፕላን ወደ ትግራይ ጉዞ ጀመረ
ንሥር ብሮድካስትታህሳስ 20/2015 የፈደራል መንግሥቱ ሠራዊት መቀለን ለቆ መውጣቱን ተከትሎ ተቋርጦ የቆየው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራውን ወደ ትግራይ

መረጃ – መከላከያ ተጨማሪ ኦፕሬሽን በምስራቅ አማራ ፋኖ ላይ ለመፈፀ ማቀዱ ተሰማ::
ንሥር ብሮድካስትታህሳስ 19/2015 የወሎ ዞን መከላከያ ሰራዊት አመራሮች እና የዞኑ ፀጥታና ደህነንት አመራሮች ማታ ላይ ስብሰባ እንደነበራቸውና በምስራቅ

ከሰሞኑ የኦሮሚያ ልዩ ሀይል እና የኦነግ ሸኔ ጥምር ሀይል በአማራዎች ላይ በሰነዘሩት ጥቃት ከ60 በላይ አማራዎች መገደላቸው ታወቀ:-ንሥር ብሮድካስት ታህሳስ 16 /2015
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ

ከአንድ አማራ ፋኖ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ አዘል ማሳሰቢያ
ለሚመለከተው ሁሉ የአማራ ህዝብ የዘር ፍጂት ተባብሶ መቀጠሉ ኢትዮጵያ ሀገራችንን ወደ ለየለት ምስቅልቅል የሚወስዳት ማሳያወች በተረኛው አገዛዝ እንደቀጠለ

የሀገር መከላከያ ሰራዊት በአስቸኳይ ገብቶ ህይወታቸውን እንዲታደጋቸው የሀሮ አዲስ አለም ቀበሌ አማራዎች ጥሪ አቀረቡ::
ታህሳስ 14/2015 በዛሬው ዕለት ታህሳስ 14/2015/ዓ.ም ከባድየገለፁት ውጊያ እንደከፈተባቸው የገለፁት የንሥር ብሮድካስት ምንጮች የአማራ ህዝብ ሀሮ አዲስ አለም

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በእምነትና ሥርዓቷ ላይ እየተፈጸመ ያለው ሁከት ቀስቃሽ ድርጊት በሕግና በሥርዓት እልባት እንዲያገኝ ለሚመለከተው አካል አቤቱታ አቀረበች፡፡
ንሥር ብሮድካስት/ታህሳስ 14/2015 በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አማካኝነት ቤተ ክርስቲያን እየደረሰባት ያለውን በደል ሁከት ቀስቃሽ ድርጊት በሕግና

ለ26 ዓመታት የቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳምን በአስተዳዳሪነት የመሩት መልአከ ኃይል ቆሞስ አባ ወ/ጊዮርጊስ ወ/ማርያም ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸው ተሰማ
ለ፳፮ዓመታት ታላቁ የቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳምን በአስተዳዳሪነት ያገለገሉት መልአከ ኃይል ቆሞስ አባ ወ/ጊዮርጊስ ወ/ማርያም በተወለዱ በ፹፮

የከተማ አስተዳደሩ ሕገወጥ እንቅስቃሴ ከተማችንን ወደ ማይበርድ ቀውስ እየገፋት ስለሆነ በአስቸኳይ እንዲቆም እንጠይቃለን!
በወቅታዊጉዳይላይከእናትፓርቲየተሰጠመግለጫ በአፍ መፍቻ ቋንቋ መማር መብት እንጂ ሊሰጥም ሆነ ሊነፈግ የሚገባ ጉዳይ አይደለም፡፡ ይህንንም የተቃወመም ሆነ የነቀፈ የለም፤

‹‹የአገዛዙ አፈና እና መሠወር›› :- አተማ
ባለፈው ዐርብ ታኅሣሥ 07/2015 ዓ.ም አፈና የተፈጸመባቸው የአማራ ተማሪዎች ማህበር(አተማ) ሊቀ መንበር እሸቱ ጌትነት እና መታገስ ጸጋ እስከ

መንግሥት መስከረም አበራን ከእስር እንዲለቅ ሲፒጄ ጠየቀ:- ንሥር ብሮድካስት ታህሳስ 13/2015
አለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ቡድን ሲፒጄ የኢትዮጵያ ፖሊስ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የበይነ መረብ ጋዜጠኛ መስከረም አበራን እንዲለቅና

ከኦሮሚያ ክልል ወለጋ ከጥቃት ለማምለጥ ወደ አማራ ክልል በመሸሽ ላይ ከነበሩት ሰዎች መካከል ከ17 በላይ የሚሆኑት መገደላቸው ተነገረ
መነሻቸውን ከሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን ጃርዴጋ ጃርቴ ወረዳ እና ኩታ ገጠም ከሆነው ከምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ ኪረሙ ወረዳ ያደረጉ

በአዲስ አበባ ንፍስ ስልክ ክፍለ ከተማ የአማራ ተወላጆች መሳሪያ አላችሁ እያሉ ተመርጦ አፈና እየተካሄደ ነው::
በአዲስ አበባ ንፍስ ስልክ ክፍለ ከተማ የነበረው በአሁኑ ኦሮሞያ የተከለለ ሲሆን በተለምዶ ሀጫሉ መንገድ ወይንም ተክለ ሀይማኖት ይባላል::

የብሔራዊ ደህንነት አባላት የነበሩ በርካታ የኦሮሞ ተወላጆች አሸባሪውን ኦነግ መቀላቀላቸው ተሰማ
13 የኦሮሞ ተወላጆች የብሔራዊ ደህንነት አባላት መንግስትን ከድተው መሰወራቸው ተሰምቷል። እንደምንጮች ገለፃ አሁን ላይ በርካታ የደህንነት ሰዎች የሽብር

የአዲስአበባ ፖሊስ ኮሚሽን በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ከእስር እንዲፈቱ የተወሰነላቸውን ታዳጊ ተማሪዎች አልፈታም ማለቱ ተሰማ
በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ከሰንደቅ አላማ ጋር ተያይዞ በተነሳው ተቃውሞ የታሰሩ ተማሪዎች እያንዳንዳቸው የ700 ብር ዋስትና በማስያዝ ከእስር

ዜጎች የሚፈልጉትን አገልግሎት ከመንግስት ተቋማት በተገቢው መንገድ እያገኙ እንዳልሆነ ተገለፀ
የመልካም አስተዳደር ችግር ከመሻሻል ይልቅ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ እንደሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አሳውቋል። ከዚህ በተጨማሪም

በእድገት ጮራ ሁለተኛ ደረጃ እና መሰናዶ ት/ቤት የታሰሩ መምህራን ጉዳያቸው በፍርድቤት ታይቶ ፍርድቤት በዋስትና የለቀቃቸው ቢሆንም ፖሊስ ግን ሊለቃቸው አልቻለም ተባለ።ንሥር ብሮድካስት
በአዲስ አበባ የእድገት ጮራ ሁለተኛ ደረጃ እና መሰናዶ ት/ቤት በግፍ የታሰሩት መምህራን በትናንትናው እለት ማለትም ታህሳስ 11/2015 ለሁለተኛ

የአማራ ተማሪዎች ማህበር ፕሬዘዳንት እሸቱ ጌትነትና በሌሎችም ላይ የተደረገው መንግስታዊ አፈና በፅኑ እናወግዛለን:- የአማራ ወጣቶች ማህበር በባህር ዳር
የአማራ ተማሪዎች ማህበር ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ በርካታ አበረታችና ጉልህ ስራዎችን ሰርቷል ።ከእነዚህም መካከል ፦ 1).አስራ ሰባት (17) የአማራ

በአማራ ፋኖ ላይ የተከፈተ ዘመቻ
ሰሞናዊ ክስተት ከሆኑት አንዱ #ፋኖነት በኦሮሞ ልሂቃን እንዲጠላ እንዲተች እና ሌሎች ኢትዮጵያውያንን ጭምር በሚያስደነግጥ መልኩ ስለ አማራ ፋኖ

ህዳር 26 በወለጋ ከተገደሉ በእድሜ ከገፍ አዛውንቶች መካከል
ህዳር 26/2015 በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን በጃርደጋ ጃርቴ ወረዳ አጋምሳ ቀበሌ ልዮ ቦታው ሰምቦጩሬ የሚባል ቦታ ኦነግ ሼኔ

በኦሮሚያ ክልል በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለውን ጭፍጨፋ መንግሥት በአስቸኳይ እንዲያስቆም በመቅደላ ወረዳ የሚገኙ ተፈናቃዮች ጠየቁ ሲል የመቅደላ ማሻ ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።
በኦሮሚያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን ዘርን መሰረት ያደረገ ግፍና ጭፍጨፋ መንግሥት በአስቸኳይ እንዲያስቆም በመቅደላ

የአማራ ህዝብ የዘር ጭፍጨፋ ክስተታዊ ሳይሆን መዋቅራዊና ስርዓታዊ ስለሆነ የሚቆመውም በመዋቅራዊና ስርዓታዊ ለውጥ ነው!!
የአማራ ህዝብ የዘር ጭፍጨፋ ክስተታዊ ሳይሆን መዋቅራዊና ስርዓታዊ ስለሆነ የሚቆመውም በመዋቅራዊና ስርዓታዊ ለውጥ ነው!! ከአማራ ወጣቶች ማህበር በወቅታዊ

በአምቦ ዩንቨሲቲ ተማሪወች
በአምቦ ዩንቨሲቲ አንዳንድ ኦሮሚያ ተማሪዎች በምሳ ሰአት ምግብ ጥለው እያስቀመጡ ወጥተዋል የሚመገቡ ተማሪዎችንም እያሸማቀቁ ነው፡፡ በእራት ፕሮግራምም

የአንድ አማራ አደረጃጀትና ሌሎች አጋር ድርጅቶች በኢትዮጰያ መንግስት ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ጠየቁ
#መረጃ በኦሮሚያ ክልል በአማራው ላይ የሚደረገውን ዘር ማጥፋት ለማስቆም የአንድ አማራ አደረጃጀትና ሌሎች አጋር ድርጅቶች በመተባበር ለአሜሪካ ሴኔት

መረጃ_የኡኬ ቀርሳ ከተማን በእሳት እያነደዱ ነው::
#መረጃ_ኡኬ ከምሽቱ 4:30-የኡኬ ቀርሳ ከተማን በእሳት እያነደዱ ነው:: ህዳር 262015 የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ህዝቦች፣ ነገሮች ሁሉ ከታሠበው በላይ ከመሆናቸውም

በጉለሌ ክፍለ ከተማ አምሀ ደስታ ወይም እንጦጦ አምባ ትምህርት ቤት ከኦሮሚያ ክልል ሰንደቅ ዓላማ ጋር በተያያዘ ከወላጆች ጋር ለማካሄድ የታሰበው ስብሰባ ባለመግባባት መበተኑ ተሰማ
በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ሽሮ ሜዳ አካባቢ በሚገኘው አምሀ ደስታ ወይም እንጦጦ አምባ ትምህርት ቤት የኦሮሚያ ክልል

ሰበር ዜና! የኦሮሚያ ክልል የጸጥታ አካላት ከአሸባሪው ኦነግ ጋር በመሆን በሳሲጋ ወረዳ በጣሳ ጃርሶ ቀበሌ ነዋሪዎች ላይ ተኩስ ከፍተዋል፤ አማራዎች የድረሱልን ጥሪ እያሰሙ ነው ፦ አሚማ
የኦሮሚያ ክልል የጸጥታ አካላት ከአሸባሪው ኦነግ ጋር በመሆን ህዳር ፣25/2015 ከቀኑ 5:30 ጀምሮ በሳሲጋ ወረዳ በጣሳ ጃርሶ ቀበሌ

በወለጋ የጃርዴጋ ጃርቴ ወረዳ አማራዎች የድረሱልን ጥሪ አቀረቡ
ትናንት ጊዳ አያና ወረዳ ጉትን ከተማ ውስጥ አማራው ላይ ጭፍጨፋ የፈፀሙት የኦሮሚያ ልዩ ሀይል ዛሬ ደግሞ ጃርደጋ ከተማን

በዛሬው ዕለት በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጥቃት የተከፈተባቸው የአንገር ጉትን አማራዎች አስቸኳይ የድረሱልን ጥሪ አቀረቡ
የኦሮሚያ ክልል መንግስት ልዩ ሀይሎች ከአሸባሪው ኦነግ ሸኔ ጋር ጥምረት በመፍጠር የወለጋ አማራዎች ላይ ጥቃት እየፈፀሙ መሆኑ ተረጋግጧል።

የኦሮሚያ ልዩ ሀይል በወለጋ ጉትን ላይ ይፋዊ ጦርነት አወጀ
አሁን ላይ የኦሮሚያ ልዩ ሀይል አማራዎችን ጉትን ላይ በዲሽቃ እና በብሬን እየጨፈጨፈ ነው። እስካሁን የጥቃቱ ፈፃሚ ኦነግ ሸኔ

“ጃል አብዲ ረጋሳ ከአገር ሳልወጣ ያየሁትን እንዳልናገር አስጠንቅቆኛል” ታምራት ነገራ ከቢቢሲ ጋር ያደረገው ቆይታ
ሰሞኑን አገር ለቆ የተሰደደው ጋዜጠኛ ታምራት ነገራ ከእስር ቤት ከወጣ በኋላ በዝምታ ስለቆየበት ምክንያት፣ ስለወደፊት ዕቅዱና ስለሌሎች ጉዳዮች

የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ ከአስር በላይ የተቋሙ ሰራተኞቹ መታገታቸው ተሰማ
በዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ እገታ መፈጸሙን በተመለከተ ሸገር ተጨማሪ ማብራርያ እንዲሰጡት በፋብሪካው የሰው ሀብትና አስተዳደር ሀላፊ የሆኑትን አቶ ኤባን

የኦሮሚያ ልዩ ሀይል እና አሸባሪው ኦነግ ሸኔ ጥምረት በመፍጠር በአማራዎች ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን መቀጠላቸው ታወቀ
መንግስት አለ ወይ? አለ ከተባለስ የመጀመሪያ ስራው በአገሪቱ የሚኖሩ ዜጎችን ህይወት በሰላም ወጦ የመግባታቸውን ደህንነት ማስጠበቅ ካልቻለ መንግስት

በምስራቅ ወለጋ ጉትን ከተማ እና አካባቢው በተከፈተ ጥቃት የበርካታ ሰዎች ህይወት አለፈ
አሸባሪው ኦነግ ሸኔ በጉትን በሰነዘረው ጥቃት የብዙ አማራዎች ህይወት የተቀጠፈ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ አማራዎች ደግሞ ቀያቸውን እንዲለቁ መገደዳቸው

የኢትዮጵያ የዩኒቨርሲቲ መምህራን ያቀረቧቸው ጥያቄዎች ምንድን ናቸው? ትምህርት ሚኒስቴር ምን አለ?
ጥቅማችን አልተከበረም ያሉ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን ከመጪው ሰኞ ጀምሮ የሥራ ማቆም አድማ ለማድረግ እንደተዘጋጁ ሲገልጹ፣

በወለጋ የሚጨፈጨፍ አማራም ድምፅ ይፈልጋል! Stop! Amhara Genocide in Wollega.

ወለጋ ያላባራው የአማራ ተወላጆች ዘር ተኮር ጭፍጨፋ እና የሽመልስ አብዲሳ ማወናበጃዎች
በወለጋ ምድር የአማራ ጭፍጨፋ ከመንግስት እውቅና ውጭ አይደለም ተባለ ወለጋ ያላባራው የአማራ ተወላጆች ዘር ተኮር ጭፍጨፋ እና የሽመልስ

የባልደራስ መግለጫ ስለ ሰኔ 27ቱ ጭፍጨፋ እና ሌሎች!!
የባልደራስ መግለጫ ስለ ሰኔ 27ቱ ጭፍጨፋ እና ሌሎች!! ሰኔ 28/2014 ዓ.ም ንሥር ብሮድካስት ጉዳዩ— 1– በወለጋ ሰኔ 27

የዩጋንዳ ጦር በኢትዮጵያ የሚገኘውን የህወሓት አማጺ ቡድን ያሰለጥናል በሚል የወጣበትን ሰነድ አጣጣለ
የዩጋንዳ ጦር በኢትዮጵያ የሚገኘውን የህወሓት አማጺ ቡድን ያሰለጥናል በሚል የወጣበትን ሰነድ አጣጣለ ሰኔ 27/2014 ዓ.ም ንሥር ብሮድካስት የዩጋንዳ

መንግስት የአማራ ፋኖ በባህር ዳር አመራርና አባላትን ማፈን እና ማሳደድ ቀጥሏል
መንግስት የአማራ ፋኖ በባህር ዳር አመራርና አባላትን ማፈን እና ማሳደድ ቀጥሏል ሰኔ 27/2014 ዓ.ም ንሥር ብሮድካስት

በተላላፊ በሽታ የተጠቁ ከ700 በላይ ተፈናቃዮች ሕክምና እያገኙ አለመሆኑን አስታወቁ
በተላላፊ በሽታ የተጠቁ ከ700 በላይ ተፈናቃዮች ሕክምና እያገኙ አለመሆኑን አስታወቁ ሰኔ 27/2014 ዓ.ም ንሥር ብሮድካስት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ

ከሀምሌ ወር የመጀመሪያ ሳምንት በኋላ ለተከታታይ ሰዓታት ያለማቋረጥ ዝናብ ሊዘንብ ይችላል ተባለ
ከሀምሌ ወር የመጀመሪያ ሳምንት በኋላ ለተከታታይ ሰዓታት ያለማቋረጥ ዝናብ ሊዘንብ ይችላል ተባለ ሰኔ 27/2014 ዓ.ም ንሥር ብሮድካስት ከሐምሌ

ተቀበዝባዥ የአማራ ትውልድ ከእንካስላንቲያ አባባል ሊወጣ ይገባል።
ተቀበዝባዥ የአማራ ትውልድ ከእንካስላንቲያ አባባል ሊወጣ ይገባል። አባቶቹ መስዋአት የከፈሉበትን ሃገር አደራ የሚበላ ትውልድ ከንትርክ፣ከትችት እና ከማህበራዊ ድርጎኝነት

ኦነግ ሸኔ በአዲስ ዘመቻ በደራ አማሮችን እየገደለ እና እየዘረፈ መሆኑ ተሰማ
ኦነግ ሸኔ በአዲስ ዘመቻ በደራ አማሮችን እየገደለ እና እየዘረፈ መሆኑ ተሰማ ሰኔ 26/2014 ዓ.ም ንሥር ብሮድካስት ሰሜን ሸዋ

የምትጠሉትንና የምትንቁትን ህዝብ ማስተዳደር አትችሉም።
በቃ! ========ከንሥር እንግዳ========= የምትጠሉትንና የምትንቁትን ህዝብ ማስተዳደር አትችሉም። በየቀኑ በጥይት አረር ያስጨፋጨፋችሁትን ህዝብ ወኪልህ ነን ልትሉት አይገባም። ተከባብሮ

ከጭፍጨፋውም በኋላ መንግስት ምንም ሃይል እያሰማራ አይደለም።
ወለጋ| ከጭፍጨፋውም በኋላ መንግስት ምንም ሃይል እያሰማራ አይደለም። አሁንም ኦነግ ሸኔ ነው ያለው። ምሽጉ ሰላሌ ነው።

የባህርዳር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ምግብ ጥለው ወጡ
የባህርዳር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ምግብ ጥለው ወጡ ሰኔ 21/2014 ዓ.ም ንሥር ብሮድካስት የባህርዳር ዩኒቨርስቲ የህክምና ተማሪዎች በወለጋ ለተጨፈጨፉ አማራዎች

አረንጓዴ፣ቢጫ፣ቀይ ሰንደቅ አላማ እና የተለያዬ ምስል ያለበት ቲሸርት የለበሱ ሾፌሮች በኦሮሚያ ክልል መንግስት እየታሰሩ መሆኑ ተገለጸ::
አረንጓዴ፣ቢጫ፣ቀይ ሰንደቅ አላማ እና የተለያዬ ምስል ያለበት ቲሸርት የለበሱ ሾፌሮች በኦሮሚያ ክልል መንግስት እየታሰሩ መሆኑ ተገለጸ:: ንሥር ብሮድካስት

የባህር ዳር ከተማ ህዝብ ለታች ጋይንት ዳውንት ግንባር ከ10ሚሊዮን ብር በላይ የሚሆን የአይነት ድጋፍ አደረገ።
ሕዳር 17/2014 ንሥር ብሮድካስት የባ/ከ/አስተዳደር ከነዎሪው ህዝብና ከንግዱ ማህበረሰብ የሰበሰበውን 10ሚሊዮን በላይ ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ በተወከሉ የልዑካን

በኢትዮጵያ የሚኖሩ አንዳንድ የፈረንሳይ ዜጎች የፈረንሳይ መንግስት ኢትዮጵያን ለቀው እንዲወጡ ያደረገውን ጥሪ ውድቅ አደረጉ
ህዳር 17/2014 ንሥር ብሮድካስት በኢትዮጵያ የሚኖሩ አንዳንድ የፈረንሳይ ዜጎች ኢትዮጵያን ለቀው እንዲወጡ መንግሥታቸው ያቀረበውን ጥሪ ውድቅ ማድረጋቸውን ተናገሩ።

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ አራት ትዕዛዞችን አወጣ
ሕዳር 17/2014 ንሥር ብሮድካስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ ማምሻውን አራት ትዕዛዞችን አውጥቷል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ ዛሬ ማምሻውን

የኢትዮጵያ ፌድራል ፓሊስ በተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ግቢ ስለተፈጠረው ሁኔታ ማብራሪያ እንዲሰጠው ጠየቀ።
ሕዳር 16/2014 ንሥር ብሮድካስት የኢትዮጵያ ፌድራል ፓሊስ በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ ስለተፈጠረው ሁኔታ በኮሚሽኑ

ቻይና አሜሪካ በምታዘጋጀው የዲሞክራሲ ጉባኤ ራሷን ትፈትሽ አለች።
ሕዳር 16/2014 ንሥር ብሮድካስት ቻይና አሜሪካ በምታዘጋጀው ‘የዲሞክራሲ ጉባኤ’ ስለሌሎች ከማውራት ይልቅ ውስጧን ልትፈተሽበት ነው የሚገባው አለች። የአሜሪካው

በአትላስ ሆቴል ለሶስት አመታት አልጋ ተከራይቶ የሽብር ድርጊት ሲፈፅም የነበረ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለ።
ሕዳር 16/2014 ንሥር ብሮድካስት በአዲስ አበባ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 በሚገኘው አትላስ ሆቴል ውስጥ ለሶስት ዓመታት አልጋ

የታላቁ ህዳሴ ግድብ የጀነሬተር አንቀሳቃሽ አካል ገጠማ ተከናወነ
መስከረም 6/2014 ንሥር ብሮድካስት የጀነሬተር አንቀሳቃሽ አካል የማስቀመጥ ሥራ በስኬት ተከናውኗል። በቅርቡ ኃይል እንደሚያመነጩ ከሚጠበቁት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ

በወራሪው ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች ሰብዓዊ ድጋፍ እየተደረገ ነው
መስከረም 6/2014 ንሥር ብሮድካስት የፌዴራል የአደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ለፋና ብድሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ለ346 ሺህ

የሰብዓዊ ድጋፍን ማጠናከርና ማስፋፋት ላይ የሠላም ሚኒስትር ከአሜሪካ አማባሳደር ጋር ተወያዩ፡፡
መስከረም 6/2014 ንሥር ብሮድካስት የውይይቱ አላማ የትህነግ የጥፋት ቡድን ባደረሰው ጥቃት በአማራ እና አፋር ክልሎች ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ

ዩኬ ፣ አሜሪካ እና አውስትራሊያ የቻይናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የተራቀቁ የመከላከያ ቴክኖሎጂዎችን ለማጋራት ልዩ የደህንነት ስምምነት አወጁ።
መስከረም 5/2014 ንሥር ብሮድካስት ቢቢሲ የሶስቱን አገራት ስምምነት መግለጫ ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው አጋርነቱ አውስትራሊያ ለመጀመሪያ ጊዜ በኑክሌር ኃይል

የሀገር መከላከያ ሠራዊት ለትግራይ ወጣቶች እና ሚሊሻ ጥሪ አቀረበ
መስከረም 5/2014 ንሥር ብሮድካስት ትህነግ ኢትዮጵያን ለማፍርስ ማሣሪያ ያደረጋቸው የትግራይ ወጣቶች እና ሚሊሻ በሰላም እጃቸውን እንዲሰጡ የሀገር መከላከያ
2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው የምግብ ቁሳቁስ አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ሥላሴ ድጋፍ አደረገ፡፡
መስከረም 6/2014 ንሥር ብሮድካስት ድጋፉን ያበረከተው በኃይሌ እና ዓለም ኢንተርናሽናል ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ስም ነው፡፡ አትሌት ኃይሌ

ሕጋዊ ፈቃድ የሚሰጣቸው የስፖርት አወራራጆች 1.5 ሚሊዮን ብር የባንክ ዋስትና እንዲያሲዙ የሚያስገድድ መመርያ ወጣ። ተወዳዳሪዎችም ዕድሜያቸው 21 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች ብቻ ይሆናሉ ተብሏል፡፡
መስከረም 5/2014 ንሥር ብሮድካስት የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከዚህ ቀደም በማኅበረሰቡ ውስጥ ከፍተኛ ውዝግብ አስነስቶ የቆየውን የስፖርት ውርርድ ሎተሪ

ከጅምላ ግድያ የተረፉ የጭና ተፈናቃዮች ከዓለም አቀፋ ማህበረሰብ ድጋፍ ጠየቁ።
መስከረም 5/2014 ንስር ብሮድካስት ዳባት ወረዳ ጭና ተክለሃይማኖት ቀበሌ በተፈጸመ የጅምላ ግድያ የተረፉ ከቀያቸው የተፈናቀሉ ናቸው የዓለም አቀፍ

የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት በዚህ ዓመት ከአንድ ሚሊዮን ይበልጣል ተብሎ ይጠበቃል ተባለ።
መስከረም 5/2014 ንሥር ብሮድካስት በኢህአዴግ ዘመነ መንግስት የነበረው የኢትዮጵያ ጦር ብዛት 160,000 ብቻ ሲሆን ሠራዊቱ የአንድ ፓርቲ ተደርጎ

የሠሜን ወሎና ዋግ ኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ያሉ ነዋሪዎች ለከፋ ችግር መዳረጋቸውን የአካባቢው ተወላጆች ተናገሩ።
መስከረም 5/2014 ንሥር ብሮድካስት ሰኔ 21/2013 የፌደራል መንግሥት በፈጸመው ‘የተናጠል የተኩስ አቁም አውጆ’ ታላቅ ስህተት ከትግራይ መውጣቱን ተከትሎ

ዩናይትድ ኪንግደም የቻይናውን አምባሳደር ከፓርላማ አገደች፡፡
መስከረም 5/22014 ንሥር ብሮድካስት አምባሳደር ዚሄንግ ዜጉአንግ በቻይና ጉዳይ በሚመክረው ዩናይትድ ኪንግደም /ዩኬ/ ፓርላማ ለመገኘት ያቀዱ ቢሆንም በፓርላማ
ከሰሜን ወሎ ዞን የተፈናቀሉ አማራዎች የደሴ ከተማ ከሚያስተናግደዉ አቅም በላይ በመሆኑ ወደ ኮምቦልቻ እየተላኩ ነው ተባለ
መስከረም 4/2014 ንሥር ብሮድካስት ከሰሜን ወሎ ዞን በርካታ አካባቢዎች የተፈናቀሉ አማራዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ መጠለላቸው ይታወቃል። በአሁኑ ሰዓትም

ሸዋ የአማራ ወጣቶች ማህበር ለወሎ ተፈናቃይ ወገኖቻችን የህይወት አድን ድጋፍ ጥሪ አቀረበ።
መስከረም 4/2014 ንሥር ብሮድካስት ሸዋ የአማራ ወጣቶች ማህበር ለወሎ ተፈናቃይ ወገኖቻችን የሚውል የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ ማሰባሰብ መጀመሩን

ከሰሜን ወሎ ዞን የተፈናቀሉ አማራዎች የደሴ ከተማ ከሚያስተናግደዉ አቅም በላይ በመሆኑ ወደ ኮምቦልቻ እየተላኩ ነው ተባለ፡፡
መስከረም 4/2014 ንሥር ብሮድካስት ከሰሜን ወሎ ዞን በርካታ አካባቢዎች የተፈናቀሉ አማራዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ መጠለላቸው ይታወቃል። በአሁኑ ሰዓትም

በዋሽንግተን ግዛት በሲያትልና አካባቢው የሚገኙ የአማራ ክልል ተወላጆች ከ 60,000 ዶላር በላይ ለክልሉ ድጋፍ አደረጉ፡፡
ሐምሌ 16/2013 ንሥር ብሮድካስት ነዋሪነታቸው በዋሽንግተን ግዛት በሲያትልና አካባቢው የሆኑ የአማራ ክልል ተወላጆች በዙም ስብሰባ ገራቸው ያለችበትን ወቅታዊ

አሸባሪው ህወሃት ትንኮሳውን በማስፋቱ የእርዳታ እህል ለማጓጓዝ አስቸጋሪ መሆኑ ተገለፀ።
ሐምሌ 16/2013 ንሥር ብሮድካስት መንግስት ለሰብዓዊ ድጋፍ ሲል ያሳለፈውን የተናጥል ተኩስ አቁም ውሳኔ አሸባሪው ወደ ጎን በመተው ትንኮሳውን
የሶስቱ የብሔራዊ ፀጥታ ተቋማት ዩኒቨርስቲዎች በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።
ሀምሌ 16/2013 ንሥር ብሮድካስት የመከላከያ ዩኒቨርስቲ፣ የኢትዮጵያ ፓሊስ ዩኒቨርስቲና የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ በትምህርት፣ ስልጠና፣ ጥናትና ምርምር

ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ የአማራ ክልል ልዩ ኃይል አዛዥ ሆነው ሲሾሙ ሌሎች የጦር መኮንንኞችም በተለያዬ ዘርፎች ተሾሙ፡፡
ሀምሌ 15/2013 ንሥር ብሮድካት የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በማህበራዊ ትስስር ገፁ በትናትነው ዕለት ባወጣው መረጃ የክልሉ ርዕሰ
በ28 ምርጫ ወረዳዎች ላይ ኢዜማ ያቀረበው ‹ምርጫው ይደገምልኝ› ጥያቄ የፍርድ ቤት አቤቱታ ዛሬ መታየት ይጀምራል::
ሐምሌ 15/2013 ንሥር ብሮድካስት በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ /ኢዜማ/ በሃያ ስምንት /28/ ምርጫ ወረዳዎች

የተናጠል ተኩስ አቁም ማለት አንዱ ወገን አልሞ ተኮሽ ሌላው ወገን ደግሞ መሳሪያውን ዘቅዝቆ ተመልካች ማለት አይደለም ተባለ።
ሀምሌ 14/2013 ንሥር ብሮድካስት ንሥር ብሮድካስት ከተለያዩ አካላት ጋር ባደረገው የወቅታዊ ጉዳዬች ውይይት ላይ ተሳታፊዎች እንደተናገሩት የአንድ ወገን

የአለማችን ቱጃር የተሳካ የጠፈር ሽርሽር አደረገ።
ሀምሌ 14/2013 ንሥር ብሮድካስት የአለማችን ቱጃር የሆነው የግዙፋ የበየነ መረብ የግብይት ተቋም <አማዞን> መስራች እና ባለቤት ጄፍ ቤዞስ

በሀገራችን በተፈጠረው ግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን መደገፍ ለማንም የሚተው ጉዳይ አይደለም ተባለ። 1,442ኛው የኢድ አል አድሀ በዓል በባህር

ኢትዮጵያ ውዝግቡ በበረታበት ወቅት ግድቡን በመሙላት ኢላማዋን አሳክታለች፡፡ በወራት ውስጥ ኤሌክትሪክ ማመንጨት ይጀመራል ተብሏል፡፡ ሐምሌ 13/2013 ንሥር ብድካስት

እስራኤል የግብጽን ጥያቄ ውድቅ አደረገች።
ሀምሌ 12/2013 ንሥር ብሮድካስት የግብጹ ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ አልሲሲ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ እስራኤል አደራዳሪ እንድትሆን ያቀረቡትን ጥያቄ ውድቅ

የትህነግ ቡድን በዓለም ላይ ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ግፍና መከራ በማድረስ የታወቀ ሽብርተኛ ቡድን መሆኑ ተገለፀ።
የትህነግ ቡድን በዓለም ላይ ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ግፍና መከራ በማድረስ የታወቀ ሽብርተኛ ቡድን መሆኑ ተገለፀ። ሀምሌ 12/2013 ንሥር

የአማራ ልዮ ሃይልና ሚኒሻ ዋጃ ጥሙጋ:አላማጣና ኮረም ከተሞችን መልሶ በቁጥጥር ስር ማስገባቱ ተገለፀ::
ንሥር ብሮድካስት ሃምሌ 7/2013 የአማራ ልዮ ሃይልና ሚኒሻ ለሰአታት ከትህነግ አሸባሪ ቡድን ጋር በግራካሶ ተራራዎች ባደረገው እልህ አስጨራሽ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለደረሰ ጥፋት ካሳ እንዲሰጥ ተጠየቀ ተባለ።
ሀምሌ 7/2013 ንሥር ብሮድካስት በመተከል ዞን ነዋሪዎች ላይ በደርሰው ጥቃት ምክንያት ቤተሰቦቻቸውን ላጡ እንዲሁም በደረሰው የንብረት ውድመት ጉዳት

በኮረም ግንባር የአማራ ክልል ሀይል ቀን ድል ያደረገባቸው ቦታዎች ጠላት ሌሊቱን ይዞ እንደሚገኝ ዘማቾች ተናገሩ፡፡ በበላይ አካል ትዕዛዝ ድላችን ተነጠቅንም ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ሐምሌ 7/2013 ንሥር ብሮድካስት ከቢቸና፣ ከማቸከል፣ ከደብረ ማርቆስ እና ከውጫሌ የዘመቱ ሚሊሻዎች በሁለት ዋና ዋና ጎራ ተከፍለን በኮረሙ

የአውሮፓ ሕብረት በትግራይ ቀውስ ምክንያት በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ እንዲጥሉ ተጠየቀ።
የአውሮፓ ሕብረት በትግራይ ቀውስ ምክንያት በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ እንዲጥሉ ተጠየቀ። ሀምሌ 7/2013 ንሥር ብሮድካስት የአውሮፓ ሕብረት የውጭ እና

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጠ።
ሀምሌ 7/2013 ንሥር ብሮድካስት የኢትዮጵያና የአማራ ህዝብ ጠላት የሆነው ትህነግ ወያኔ እንደሀገር ባደረሰብን ህልቆ መስፈርት የሌለው ግፍና በደል

ለተወካዮች ምክር ቤት ከተወዳደሩ 47 ፓርቲዎች መካከል መቀመጫ ያገኙ ፓርቲዎች እና የመቀመጫ ብዛት

6ኛው ሀገራዊ ምርጫ አጠቃላይ የምርጫ ውጤት ይፋ ሆነ፡፡
ሐምሌ 4/2013 ንሥር ብሮድካስት 6ኛው ሀገራዊ ምርጫን ገዢው ብልፅግና ፓርቲ በዝረራ ማሸነፉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ገልጹዋል። መንግሥት

የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ በሲያትል ከተማ ዋሽንግተን ግዛት 34 ሚልየን ዶላር የሚገመት የኢትዮጵያውያን መንደር (ኮሚኒቲ) እና የአረጋውያን መኖርያ ህንፃ ግንባታ የመሰረት ቁፋሮ ዛሬ አስጀመረ::
ንሥር ብሮድካስት ሐምሌ 3/2013 ኮሚኒቲው ከዚህ በፊት ይጠቀምበት የነበረውን ማእከል በማፍረስ ከሲያትል ከተማ ልማት፤ ከኪንግ ካውንቲ መምሪያ እንዲሁም

በአማራ እና ትግራይ ክልሎች መካከል ጦርነት መጀመሩ ተሰማ፡፡
ሐምሌ 3/2013 ንሥር ብሮድካስት በአማራና እና ትግራይ ክልል ድንበር በሆነው የሰሜን ወሎ ዞን ኮረምና ማይጨው አካባቢ ዛሬ ጠዋት

የሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ 40 ያህል ከባድ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ እየሄዱ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ሀምሌ 3/2013 ንሥር ብሮድካስት መንግስት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ እንዲሆን ጥረት ማድረጉን ተከትሎ የሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ 40

የዘማች ቤተሰቦችን በማገዝ መጭውን ጊዜ ተስፋ የሰነቀ ልናደርግ ይገባል ተባለ፡፡
ሀምሌ3/2013 ንሥር ብሮድካስት በፌደራል መንግስቱ ውሳኔ የተናጠል ተኩስ አቁም በማድረግ የመከላከያ ሰራዊት ከትግራይ ክልል እንዲወጣ መደረጉ ተከትሎ ሠራዊቱ

የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከቤተሰቦቻቸው ጋር በስልክ መረጃ መስጠት መቻሉን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አስታወቀ፡፡ በ9167 የአለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የአጭር የስልክ መስመርም መረጃ ማግኘት ይቻላል ተብሏል፡፡
ሐምሌ 3/2013 ንሥር ብሮድካስት የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ዶክተር ሰለሞን አሊ ለአሐዱ እንዳሉት በክልሉ ከሚገኙ

ወደ ትግራይ የሚደረጉ በረራዎች ሲገቡና ሲወጡ ቦሌ አየር ማረፊያ ማረፍ እንዳለባቸው ተገለፀ።
ሀምሌ 3/2013 ንሥር ብሮድካስት የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ትግራይ እንዲሁም ከትግራይ ወደ ውጭም ሆነ ወደ አገር ውስጥ አየር ማረፊያዎች

በደብረ ታቦር ከተማ ታግተው የነበሩ የሱዳን ተሸከርካሪዎች ያለፍተሸ ወደ ጎንደር እንዲሄዱ መደረጋቸው ተገቢ አይደለም ተባለ፡፡ ሐምሌ 2/2013 ንሥር

የኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት አምባሳደር ታዬ አፅቀ ስላሴ የአማራ ኃይሎች በምእራብ ትግራይ መቆየት ሃቅን መሰረት ያደረገ መሆኑን ለጋዜጠኞች አረጋገጡ
የኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት አምባሳደር ታዬ አፅቀ ስላሴ የአማራ ኃይሎች በምእራብ ትግራይ መቆየት ሃቅን መሰረት ያደረገ መሆኑን ለጋዜጠኞች አረጋገጡ፡፡

በሁለት የሚዲያ ተቋማት የሚሰሩ 14 ባለሙያዎች መታሰራቸው ተገለጸ
በሁለት የሚዲያ ተቋማት የሚሰሩ 14 ባለሙያዎች መታሰራቸው ተገለጸ። ሰኔ 26/2013 ንሥር ብሮድካስት የኢትዮጵያ መንግሥት ባለስልጣናት በሁለት የሚዲያ ተቋማት

በትግራይ 400ሺህ ሰዎች ተርበዋል ሲል ተመድ ገለጸ
በትግራይ 400ሺህ ሰዎች ተርበዋል ሲል ተመድ ገለጸ። ሰኔ 26/2013 ንሥር ብሮድካስት በትግራይ ክልል የተከሰተው ግጭት ከ400 ሺህ በላይ

ምርጫ ቦርድ ውጤት ሊያስቀይሩ ይችላሉ የተባሉ አቤቱታዎችን በጥልቀት እየመረመሩኩ ነው አለ
ምርጫ ቦርድ ውጤት ሊያስቀይሩ ይችላሉ የተባሉ አቤቱታዎችን በጥልቀት እየመረመሩኩ ነው አለ፡፡ ሰኔ 20/2013 ንሥር ብሮድካስት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ

ምርጫ ቦርድ እስካሁን የ221 ምርጫ ክልልች ውጤት መሰብሰቡን አስታወቀ
ምርጫ ቦርድ እስካሁን የ221 ምርጫ ክልልች ውጤት መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ሰኔ 19/2013 ንሥር ብሮድካስት ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የድምፅ አሰጣጥ